am_tn/jdg/19/20.md

840 B

ብቻ አትደሩ

“አትደሩ”። “ብቻ” የሚለው ቃል እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው ሌዋዊው እንዲያደርግ ስላልፈለገው ጉዳይ አጽንዖት ለመስጠት ነው።

አደባባይ

ይህ የከተማይቱን አደባባይ ያመለክታል። ይህንን በመሳፍንት 19፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።

ሌዋዊውን ወደ ቤቱ አመጣው

ይህ ማለት ሌዋዊው በቤቱ እንዲያድር ጋበዘው ማለት ነው። ሌዋዊውን በመጋበዙ ቁባቱንና አገልጋዩንም ደግሞ ጋብዟቸዋል። አ.ት፡ “ሌዋዊውንና አገልጋዮቹን በቤቱ እንዲያድሩ ጋበዛቸው” (የአነጋገር ዘይቤ እና የሚለውን ተመልከት)