am_tn/jdg/19/14.md

753 B

ጎራ አሉ

ይህ ማለት ጉዟቸውን በመግታት የሆነ ቦታ ላይ እንዲያርፉ ማለት ነው። ተመሳሳዩን ሐረግ በመሳፍንት 19፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ቆሙ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)

በከተማይቱ አደባባይ

ሰዎች ቀን ላይ የሚሰባሰቡበት የገበያ ስፍራ

ወደ ቤቱ ወሰዳቸው

የዚህ ሐረግ ትርጉም አንድ ሰው በቤቱ እንዲያድሩ ጋበዛቸው ማለት ነው። አ.ት፡ “ያንን ሌሊት በቤታቸው እንዲያሳልፉ ጋበዟቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)