am_tn/jdg/12/10.md

776 B

በቤተ ልሔም ተቀበረ

ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በቤተ ልሔም ቀበሩት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)

ኤሎን

ይህ የሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)

ዛብሎናዊ

ከዛብሎን ነገድ የሆነ አንድ ሰው

ኢያሎን

የዚህን ቦታ ስም በመሳፍንት 1፡35 ላይ እንደተረጎምከው ተርጉመው።

በኢያሎን ተቀበረ

ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በኢያሎን ቀበሩት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)