am_tn/jdg/11/04.md

579 B

ከጥቂት ቀናት በኋላ

“ከጥቂት ጊዜ በኋላ”

ከእስራኤል ጋር ተዋጉ

“ተዋጉ” የሚለው ቃል የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙም እስራኤልን ወጉ፣ በጦርነቱም ከእነርሱ ጋር ነበሩ። እዚህ ጋ “እስራኤል” የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። (የአነጋገር ዘይቤ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ከ … ጋር እንድንዋጋ

“ከ -- ጋር መዋጋት እንድንችል”