am_tn/jdg/10/15.md

626 B

በመካከላቸው ያሉትን እንግዶች አማልክት

የዚህን መግለጫ ግልጽ ያልሆነ ትርጉም ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “የወረሷቸውን የእንግዶች አማልክት ምስሎች”

እግዚአብሔር የእስራኤልን ስቃይ ለመታገስ አልቻለም

እዚህ ጋ እስራኤል የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ከእንግዲህ ወዲያ እንዲሰቃይ አልፈለገም”።(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)