am_tn/jdg/09/34.md

757 B

ከእርሱ ጋር የነበሩት ሰዎች ሁሉ

“አቤሜሌክን የተከተሉ ሰዎች ሁሉ” ወይም “ለአቤሜሌክ ይዋጉ የነበሩ ሰዎች ሁሉ”

በሴኬም ላይ የሚያደፍጡትን አስቀመጡ

እዚህ ጋ “ሴኬም” የሚወክለው የሴኬምን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “የሴኬምን ሰዎች በድንገት ለማጥቃት ተደበቁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

አራት ቦታ አካፍሎ

“በ4 ቡድኖች ለያይቶ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)

ገዓል -- ኤቤድ

እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 9፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።