am_tn/jdg/09/30.md

1.3 KiB

ዜቡል

ይህንን ስም በመሳፍንት 9፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት

የኤቤድን ልጅ የገዓልን ቃል ሰሙ

“የኤቤድ ልጅ ገዓል የተናገረውን ሰሙ”

ገዓል -- ኤቤድ

እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 9፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።

ቁጣው ነደደ

መቆጣቱ እንደ እሳት መንደድ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “በጣም ተቆጣ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ለማታለል

ዜቡል ገዓልንና የሴኬምን ሰዎች እያታለላቸው ነው። አ.ት፡ “በምስጢር”

ከተማይቱን በአንተ ላይ እያነሣሡ ነው

ይህ የከተማው ሰዎች በድስት ውስጥ እንዳለ ፈሳሽ መንተክተካቸውን ያሳያል። አ.ት፡ “የከተማይቱ ሰዎች በአንተ ላይ እንዲያምጹ እያነሣሧቸው ነው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)

ከተማይቱ

እዚህ ጋ “ከተማ” የሚወክለው በከተማይቱ የሚኖሩትን ሰዎች ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)