በመሳፍንት 6፡11 ላይ እንዳደረግኸው የዚህችን ከተማ ስም ተርጉመው።
“1 ድንጋይ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“70” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ይህንን በመሳፍንት 6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የቦታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)