am_tn/jdg/08/18.md

708 B

ዛብሄልና ስልማና

እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 8፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።

ታቦር

የዚህችን ከተማ ስም በመሳፍንት 4፡6 ላይ በተረጎምክበት መልክ ተርጉመው

አንተኑ የሚመስሉ ነበሩ

“ልክ አንተን ይመስሉ ነበር”

ሕያው እግዚአብሔርን

ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሀይማኖታዊ መሓላ ሲሆን የሚናገረው እውነት መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ቃል እገባላችኋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)