am_tn/jdg/08/13.md

581 B

የሐሬስ መተላለፊያ

ይህ በሁለት ተራራዎች መካከል የሚያልፍ መንገድ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)

ጠየቀውጠየቀው

ጌዴዎን ታዳጊውን ወጣት የጠየቀው ጥያቄ በግልጽ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “በከተማው ውስጥ ያሉትን መሪዎች በሙሉ ስማቸውን እንዲነግረው ጠየቀው”

ሰባ ሰባት አለቆች

“77 አለቆች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)