ቤት ባራ
ይህ የእነስተኛ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እስከ ቤት ባራና ዮርዳኖስ ወንዝ ያሉትን ውሃዎች ተቆጣጠሩ
“የዮርዳኖስን ወንዝ አካባቢ እስከ ቤት ባራ ደቡብ ድረስ ተቆጣጠሩ”
በሔሬብ ዐለት - በዜብ የወይን መጭመቂያ
እስራኤላውያን ሔሬብና ዜብን በዚያ ከገደሉ በኋላ አካባቢዎቹ እነዚህ ስሞች ተሰጥተዋቸው ነበር።
ሔሬብ - ዜብ
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)