am_tn/jdg/06/21.md

301 B

የእግዚአብሔር መልአክ

በ6፡11-24 እግዚአብሔር በመልአክ መልክ ለጌዴዎን ተገልጦለታል። ይህንን በመሳፍንት 6፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።

ተለይቶት ሄደ

“ተሰወረበት”