ዘመናዊ መስፈሪያ መጠቀም ካስፈለገ ይህን ማድረግ የሚቻልበት አንድ መንገድ አለ። አ.ት፡ “ከ22 ሊትር ዱቄት ጋር”
እንደ ሥጋ ያለ የተቀቀለ ምግብ ያለበት ውሃ።
“ለእግዚአብሔር መልአክ አቀረበለት”
ይህ ከእግዚአብሔር መልአክ ጋር አንድ ነው። አ.ት፡ “በመልአክ መልክ የተገለጠ አግዚአብሔር” ወይም “እግዚአብሔር”