am_tn/isa/65/06.md

450 B

አጠቃላይ መረጃ

ያህዌ ለእስራኤልና ስለ እስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡

እነሆ፣ ተጽፎአል

‹‹ልብ በሉ፤ አስተውሉ››

በጭናቸው

ይህ ማለት እግዚአብሔር በሚገባ ይቀጣቸዋል ማለት ነው፡፡ ያህዌ ሕዝቡን መቅጣቱን እግሮቻቸው መካከል ከሚቀመጥ ነገር ጋር ያመሳስለዋል፡፡