am_tn/isa/65/05.md

583 B

አጠቃላይ መረጃ

ያህዌ ለእስራኤልና ስለ እስራኤል መናገር ቀጥሏል፡፡

እነዚህ ነገሮች በአፍንጫዬ እንደ ጢስ ናቸው

እነዚህ ዘወትር የሚያውኩትን ሰዎች ያህዌ የሰውን እስትንፋስ ከሚያውክ ጢስ ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡

ቀኑን ሙሉ የሚቃጠል እሳት

ያህዌ የእስራኤልን ሕዝብ ቀኑን በሙሉ ዝግ ብሎ ከሚነድና ጢሱም ያለ ማቋረጥ ከሚወጣ እሳት ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡