am_tn/isa/63/05.md

516 B

አጠቃላይ መረጃ

ያህዌ መናገር ቀጥሏል

የገዛ ክንዴ ግን

‹‹ክንድ›› ኀይልን ይወክላል፡፡

በመዓቴ አሰከርኃቸው

ይህም ማለት በመዓቱና በቁጣው ብዛት ያህዌ ግራ እንዲጋቡና ዐቅል እንዲያጡ አደረጋቸው ማለት ነው፡፡

ደማቸውን አፈሰስሁ

እዚህ ላይ፣ ‹‹ደም›› የሚገደሉትን የያህዌን ጠላቶች ሕይወት ይወክላል፡፡