am_tn/isa/62/05.md

609 B

ጐልማሳ ድንግሊቱን እንደሚያገባ ልጆችሽ ያገቡሻል

‹‹ልጆችሽ›› የእስራኤልን ሕዝብ ሲሆን፣ ‹‹አንቺ›› ይሁዳንና የእስራኤልን ምድር ያመለክታል፡፡ ሰው የሚስቱ ባለቤት እንደሚሆን ሕዝቡም የምድሪቱ ባለቤት ይሆናል ማለት ነው፡፡

ሙሽራ በሙሽራዋ ደስ እንደሚለው አምላክሽ በአንቺ ደስ ይለዋል

ይህ እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ባለው ግንኙነት ደስ እንደሚሰኝ ይናገራል፡፡