ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሌላ አገር ሰዎች ዘሮቻቸውን ያውቋቸዋል››
የዚህ ሐረግ ግሥ ቀደም ሲል እንደ ነበረው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልጆቻቸው በሰዎች ዘንድ የታወቁ ይሆናሉ››