ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ የሚያመለክተው በጽድቅ የመኖር ምላሽ እንዲሆን እግዚአብሔር የሕዝቡን ኀይልና ዝና ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ነው፡፡
‹‹አፍ›› ያህዌ የተናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ተናግሮታልና››