am_tn/isa/58/13.md

576 B

አጠቃላይ መረጃ

ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡

እግርህን ከሰንበት መንገድ ብትመልስ፣ በተቀደሰውም ቀን ደስ የሚያሰኝህን ባታደርግ

እዚህ ላይ፣ ‹‹እግር›› ሰዎቹን ይወክላል፡፡ እግዚአብሔር በዕረፍት ቀን ረጅም ጒዞን ወይም ሥራ አይፈቅድም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በተቀደሰው ቀኔ በሰንበት ጒዞ አታድርግ የምትፈልገውንም አታድርግ››