am_tn/isa/58/09.md

412 B

አጠቃላይ መረጃ

ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡

ያኔ ብርሃንህ በጨለማ ይወጣል፤ ጨለማህም እንደ ቀትር ይሆናል

‹‹ብርሃንህ›› ለሰው ሁሉ ምሳሌ የሚሆን መልካም ሥራን ይወክላል፤ ‹‹ጨለማ›› ማለት ክፉ ሥራ በመልካም ሥራቸው ይሸነፋል፡፡