am_tn/isa/58/01.md

520 B

ድምፅህን እንደ መለከት አንሣ

ይህ በኀይል ጩኽ ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹የአንተ›› የሚያመለክተው ኢሳይያስን ነው፡፡

ለሕዝቤ ዐመፃቸውን፣ ለያዕቆብም ቤት ኀጢአታቸውን ተናገሩ

እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ሁለቱ በአንድነት ለያህዌ ሕዝብ በአስቸኳይ መናገርን ያጠናክራሉ፡፡