ልብ ብሎ መስማት ጆሮን መመለስ ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልብ በሉ››
ይህም ማለት፣ 1) ባለፈው ጊዜ ያህዌ ለንጉሥ ዳዊት ያደረገውን ያመለክታል፡፡ ወይም 2) ያህዌ ከዳዊት ዘሮች በአንዱ የሚያደርገውን ያመለክታል፡፡