am_tn/isa/54/04.md

498 B

አጠቃላይ መረጃ

ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡

የወጣትነት ሐፍረትና የመተውሽንም ውርደት ትረሺዋለሽ

ጠላቶቻቸው ሲያሸንፏቸው የተሰማቸው ሐፍረት ከእንግዲህ እንደማይሰማቸው ያህዌ ለሕዝቡ ይናገራል፤ ይህም ልጅ ባለመውለድዋና ባልዋ ስለ ተዋት እፍረት ከተሰማት ሴት ጋር ተመሳስሎአል፡፡