am_tn/isa/48/16.md

576 B

አጠቃላይ መረጃ

ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡

በድብቅ አልተናገርሁም

ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተናገርሁት በግልጽና በአደባባይ ነው››

ልከውኛል

እዚህ ላይ፣ ‹‹እኔ›› የተባለው በግልጽ ያልታወቀ የያህዌ ባርያ ነው፤ ምናልባት ኢሳይያስ ወይም ቂሮስ ወይም ተስፋ የተሰጠለት መሲሕ ሊሆን ይችላል፡፡