ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ እነዚህን ጥያቄዎች ያቀረበው እውነት መሆኑን የሚያውቁትን ነገር ባለ መቀበላቸው፣ የእስኤልን ሕዝብ ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግትር ናችሁ፤ የተናገርሁት እውነት መሆኑን አትቀበሉም››