am_tn/isa/45/12.md

523 B

አጠቃላይ መረጃ

ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡

የእጆቼ ሥራ ነው

እዚህ ላይ፣ ‹‹እጆች›› ያህዌን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያን ያደረግሁ እኔ ነኝ››

ሰማያትን የዘረጋሁ

ያህዌ ሰማያትን መፍጠሩን እንደሚዘረጋ ነገር መዘርጋት እንደ ሆነ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 42፥5 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡