am_tn/isa/44/20.md

643 B

ዐመድ እንደሚበላ ነው

ጣዖት የሚያመልክ ሰው ጣዖቱን ከሠራበት እንጨት የተረፈው ተቃጥሎ ሲነድ ዐመዱን እንደሚበላ ሰው እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ ዐመድ መብላት እንደማይጠቅም ሁሉ፣ ጣዖት ማምለክም አይጠቅምም፡፡

የተታለለ ልቡ አስሳቶታል

ልብ ውስጣዊ ሁኔታን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በመታለሉ ራሱን አስቶአል››

ራሱን ማዳን አይችልም

‹‹ጣዖት የሚያመልክ ራሱን አያድንም››