በእንጨት የሚሠራውን ጣዖት ቅርጽ ለማስያዝ በገመድ ይለካ ነበር
ይህ የሚሠራው ሰው የት ላይ መቁረጥ እንዳለበት ለማመልከት እንጨቱ ላይ ጭረት የሚደረግበት ሹል መሣሪያ ነው፡፡
ይህ ሁለት ጫፎች ያሉት መሣሪያ ሲሆን፣ ጣዖቱን ቅርጽ ለማስያዝ ጥቅም ላይ ይውላል፡፡