am_tn/isa/44/07.md

463 B

አጠቃላይ መረጃ

ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል

እንደ እኔ ማን ነው? ይናገር

ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው እንደ እርሱ ማንም እንደሌለ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ እኔ እንደሆነ የሚያስብ ካለ ይናገር››