am_tn/isa/42/08.md

641 B

ምስጋናዬን ለተቀረጹ ምስሎች

ማሰሪያ አንቀጽ ከቀደመው ግስ ሊወሰድ ይችላል፡፡ አት፡- "ምስጋናዬን ለተቀረጹ ምስሎች አልሰጥም' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)

ምስጋናዬን

ይህ እግዚአብሔር ከሕዝቡ የሚቀበለውን ምስጋናውን ያመለክታል፡፡

እነግራችኋለሁ

በዚህ ውስጥ "አናንተ' የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ (የ"አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞ ተመልከት)