am_tn/isa/41/23.md

729 B

አያያዥ አሳቦች

እግዚአብሔር በጣዖታትና በሚያመልኳቸው ሰዎች ላይ መሳለቁን ይቀጥላል፡፡ (ኢሳ 41፡21-22)

መልካሙን ወይም ክፉውን አድርጉ

"መልካም' ወይም "ክፉ' የሚሉት ቃላት ስዕላዊ ንግግር ሲሆኑ ማንኛውንም ነገር ይወክላሉ፡፡ አት፡- "ማንኛውንም ነገር አድርጉ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)

የሚመርጣችሁም

በዚህ ውስጥ "እናንተ' የሚለው ጣዖታትን የሚያመልከት ነው፡፡ አት፡- "እናንተን ጣዖታትን የመረጠ ሰው' (የ "አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞች ተመልከት)