am_tn/isa/41/21.md

361 B

አጠቃላይ መረጃ

በእነዚህ ቁጥሮች እግዚአብሔር በሕዝቡና በጣዖቶቻቸው ላይ ይሳለቃል፡፡ ወደፊት የሚሆነውን እንዲናገሩ በመጠየቅ ጣዖታትን ይገዳደራል፣ ነገር ግን እነርሱ የማያውቁትን እርሱ ያውቃል፡፡ (ምጸት ተመልከት)