am_tn/isa/41/12.md

352 B

አጠቃላይ መረጃ

እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡

ቀኝ እጅህን እይዛለሁና

የእግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ መርዳት ቀኝ እጃቸውን እንደያዘ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)