am_tn/isa/41/11.md

660 B

አጠቃላይ መረጃ

እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል

ያፍራሉ ይዋረዳሉም፣ ከአንተ ጋር የሚጣሉ ሁሉ

"ከአንተ ጋር የሚጣሉ ሁሉ ያፍራሉ ይዋረዳሉም'

ያፍራሉ ይዋረዳሉም

በመሠረቱ ሁለቱም ቃላት ተመሣሣይ ነገር ይናገራሉ የኀፍረታቸውንም ታላቅነት ያጎላሉ፡፡ (የሁለት ነገሮች ተመሣሣይነት ተመልከት)

እንዳልነበሩ ይሆናሉ ይጠፉማል፣ የሚቃወሙህ

"የሚቃወሙህ እንዳልነበሩ ይሆናሉ ይጠፉማል'