1.5 KiB
1.5 KiB
አጠቃላይ መረጃ
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ደሴቶች … የምድር ዳርቾች
እነዚህ ሐረጎች በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላሉ፡፡ አት፡- "በደሴቶች የሚኖሩ ሰዎች … በምድር ዳርቾች የሚኖሩ ሰዎች' (ምትክ ስም ተመልከት)
ደሴቶች
በኢሳይያስ 41፡1 በተረጎምኸው መሠረት መተርጎም ትችላለህ፡፡
የምድር ዳርቾች
በምድር በጣም ሩቅ የሆኑ ቦታዎች ምድር የምታበቃባቸው ቦታዎች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "የምድር በጣም ሩቅ ቦታዎች' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ቀረቡ መጡም
እነዚህ ሁለቱ ተመሣሣዮች ሕዝቡ በአንድነት ተሰበሰቡ የሚል ትርጉም አላቸው፡፡ አት፡- "በአንድነት መጡ' (የሁለት ነገሮች ተመሣሣይነት ተመልከት)
የብረት ቅርጽ ማውጫ
ሰው በመዶሻ ብረትን ቅርጽ የሚያስዝበት የብረት ማስቀመጫ
አንጥረኛውን … አለ
በዚህ ስፍራ ማንጠር የሚለው ቃል ሠራተኞቹ ጣዖቱን መሥራት እንደጨረሱ ወርቁን ከእንጨቱ ጋር የማጠበቅን ሂደት ያመለክታል፡፡
እንዳይንቀሳቀስም በምስማር ቸነከሩት
በዚህ ውስጥ እርሱ የሚለው የሠሩትን ጣዖት ያመለክታል፡፡