am_tn/isa/38/20.md

563 B

አጠቃላይ መረጃ

ሕዝቅያስ የተጻፈ ጸሎቱን ይቀጥላል፡፡

ያድነኛል

ይህ ከሞት ጣር መዳኑን ያመለክታል፡፡ በይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "ከሞት ጣር ያድነኛል' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ)

እናከብራለን

በዚህ ውስጥ እኛ የሚለው ሕዝቅያስንና የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ (አካታች "እኛ' ተመልከት)