am_tn/isa/38/04.md

908 B

የእግዚአብሔር ቃል መጣ

ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ የሚውል ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ይህን መልእክት ተናገረ' ወይም "እግዚአብሔር እነዚህን ቃላት ተናገረ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)

ተመልከት

ይህ አድማጩን በመቀጠል ለሚነገረው ነገር ትኩረት እንዲሰጥ ለመጠየቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ አት፡- "ስማ'

አስራ አምስት ዓመት

"15 ዓመት' (ቀጥሮች ተመልከት)

የአሦር ንጉሥ እጅ

በዚህ ስፍራ የንጉሥ "እጅ' የሚለው ኃይሉን ያመለክታል፡፡ አት፡- "የአሦር ንጉሥ ኃይል' (ምትክ ስም ተመልከት)