እነዚህ ሁሉ እሾህ ያላቸው አረሞች ናቸው፡፡ የሳማ እሾህ የሚያሳክክ መርዝ አለው፡፡
የእነዚህን እንስሳት ስም በኢሳይያስ 13፡21-22 እንዳደረግኸው ተርጉም፡፡
በሌሊት የሚነቁና ንቁ የሆኑ እንስሳት፡፡
ትናንሽ እንስሳትን ለምግብነት የሚገድል አሞራ፡፡