am_tn/isa/33/20.md

700 B

አጠቃላይ መረጃ

ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡

የበዓላቶቻችን ከተማ

ይህ በዚች ከተማ የራሳቸው በዓላትና ግብዣዎች ያደርጉ ነበር ማለት ነው፡፡ አት፡- "የራሳችንን ግባዣዎች እናደርግባት የነበረች ከተማ' ወይም "የራሳችንን በዓላት እናከብርባት የነበረች ከተማ' (ባለቤትነት ተመልከት)

ዓይኖቻችሁ ያያሉ

እያዩ ላሉት አጽንዖት ለመስጠት ሕዝቡ በዓይኖቻቸው ተወክለዋል፡፡ አት፤- "ታያላችሁ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)