am_tn/isa/32/09.md

1.2 KiB

ተነሡ

"ቁሙ' ወይም "ልብ በሉ'

በምቾት

"ተማምኖ' ወይም "በደስታ'

ድምፄን

ለተናገረው አጽንዖት ለመስጠት ኢሳይያስ ራሱን በድምጹ ይወክላል፡፡ አት፡- "እኔ ስናገር' (ምትክ ስም ተመልከት)

መተማመናችሁ ይሰበራል

ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኢሳይያስ መተማመናቸው የሚሰበር ቁስ ነገር እንደሆነ አድርጎ ከእንግዲህ ወዲያ የሚተማመኑ እንደማይሆኑ ይናገራል፡፡ አት፡- "ከእንግዲህ ወዲያ የምትተማመኑ አትሆኑም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)

የወይን መኸር አይኖርም

ይህ ለመልቀም የሚሆን መልካም ወይን አይኖርም ማለት ነው፡፡ አት፡- "የምትሰበስቡት ወይን አይኖራችሁም' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)

ማከማቸት አይመጣም

"እህል ማከማቺያ ጊዜ አይመጣም'