am_tn/isa/29/11.md

997 B

ራእዩም ሁሉ እንደ ታተመ መጽሐፍ ቃላት ሆኖባችኋል

በኢየሩሳሌም የሚገኙ ሌሎቹ ነቢያት የእግዚአብሔርን መልእከት መስማትና መረዳት አልቻሉም፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ለእናንተ የገለጠው ሁሉ የታተመ መጽሐፍ ይመስላል፡፡' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)

ታተሞአል፣ ለተማረውም ሰጡት

ይህ በአዲስ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ታትሞአል፡፡ አንድ ሰው የታተመውን መጽሐፍ ማንበብ ለሚችል ለአንድ ሰው ሰጠው፡፡'

መጽሐፉ ማንበብ ለማይችል ለአንዱ ከተሰጠው

ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "አንድ ሰው መጽሐፉን ማንበብ ለማይችል ከሰጠው' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)