am_tn/isa/24/16.md

742 B

ሰምተናል

በዚህ ስፍራ ሰምተናል የሚለው ኢሳይያስንና የእስራኤል ሕዝብን ያመለክታል፡፡ ኢሳይያስ ወደ ፊት ሊሆን ያለን ነገር ገና ቀድሞ እንደ ተፈጸመ አድርጉ ይገልጻል፡፡ አት፡- "እንሰማለን' (አካታች "እኛ' ና ትንቢታዊ አላፊ ጊዜ ተመልከት)

እኔ ግን ከሳሁ፣ ከሳሁ

ኢሳይያስ ለሐዘኑ አጽንዖት ለመስጠት ይህን ሃረግ ይደጋግማል፡፡ አት፡- "በእርግጥ፣ ያታለሉ አሁንም ሌሎችን እያታለሉ ናቸው' ወይም "በእርግጥ አታላዮች እያታለሉ ናቸው' (አጓዳኝነት ተመልከት)