am_tn/isa/24/01.md

1.4 KiB

ምድርን ባዶ ለማድረግ

"ምድርን ባድማ ለማድረግ' ወይም "በምድር ያለውን ነገር ሁሉ ለማጥፋት'

እነሆ

ይህ ቃል አስፈላጊ ሁናቴን ያመላክታል፡፡ ቋንቋህ ይህን የሚያደርግበት መንገድ ካለው፣ በዚህ ስፍራ ለመጠቀም ልታጤነው ትችላለህ፡፡

እንደ … እንዲሁ

እግዚአብሔር ሊያደርገው ያለው ነገር አልተገለጸም፣ ነገር ግን ይታወቃል፡፡ ይህ እግዚአብሔር ሰዎችን ሁሉ በተመሳሳይ መንገድ እንደሚመለከት ያሳያል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር እንደሚበትን … እንዲሁ ይበትናል' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ)

ካህኑ … አራጣ ተቀባዩ

ኢሳይያስ በ24፡2 የተወሰኑ የሕዝቡን የመደብ ክፍሎች ይዘረዝራል፡፡ በዩዲቢ እንደሚገኘው በብዙ ቁጥር ስሞች ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ካህናቱ … አራጣ ተቀባዮቹ' (አጠቃላይ ስማዊ ሐረጎች)

አራጣ ተቀባዩ

"ገንዘብ ያበድረው፡፡' አራጣ ማለት አንድ ሰው ገንዘብ ስለተበደረ ሊከፍለው የሚገባ ተጨማሪ ገንዘብ ማለት ነው፡፡

አራጣ ከፋዩ

"ገንዘብ የተበደረው'