am_tn/isa/21/10.md

503 B

የተወቃችሁና የተበራያችሁ የዐውድማዬ ልጆች

የእስራኤል ሕዝብ በባቢሎናውያን መሰቃየት ሕዝቡ ዐውድማ ላይ የሚወቃ እህልና የሚበራይ ወይን ፍሬ እንደሆነ ተነግሯል፡፡

ዐውድማዬ

‹‹የእኔ›› የሚለው ቃል ኢሳይያስን ያመለክታል፡፡

የሰራዊት ጌታ ያህዌ

ኢሳይያስ 1፥9 ላይ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት