am_tn/hos/04/10.md

564 B

አጠቃላይ መረጃ

ያህዌ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው

ነገር ግን አይበዙም

"ልጆች አይወልዱም"

ርቀው ሄደዋል

ህዝቡ እግዚአብሔርን ማምለክ እና መከተል አቁመዋል፡፡

ከያህዌ

ያህዌ ስለ እራሱ በሶስተኛ መደብ እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በአንደኛ መደብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከእኔ" በሚል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)