ይህ አገላለጽ ለረጅም ጊዜ ዝናብ የታጣበትን የድርቅ ጊዜ ያመለክታል፡፡
ከህመም እና ምግብ ከማጣት የተነሳ ደካማ እየሆኑ እና እየሞቱ መሄድ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እየሞቱ ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)