am_tn/heb/13/15.md

408 B

ዕብራውያን 13፡ 15-17

የከንፈሮቻችን ፍሬ የሆነውን ምሳጋና ይህ የአነጋር ዘይቤ ልክ ፍራፍሬ ዕጽዋት የሚያፈሩት ዋጋ ያለው ፍሬ እንደሆነ ሁሉ ምስጋና ከአንደበታችን የሚወጣ ዋጋ ያለው ነገር መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡ (ተመልከት: rc://*/ta/man/translate/figs-metaphor)