am_tn/heb/09/18.md

788 B

ዕብራዊያን 9፡ 18-20

ዕብራዊያን 9፡ 18-20 የመጀመሪያው ኪዳንም ቢሆን የተመሠረተው ያለ ደም አልነበረም "እግዚአብሔር የመጀመሪያውን ኪዳንም ቢሆን የመሠረተው በደም ነበር" (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-doublenegatives]] and [[rc:///ta/man/translate/figs-activepassive]]) ደሙን ወስዶ ...ከውሃ ጋር...እና ይረጨዋል . . . ጥቅል መጽሐፍ. . . እና በሁሉም ሰዎች ላይ ካህኑ ሂሶጱን ወስዶ በደም እና ውሃ ውስጥ ይነክረውና በጥቅል መጽሐፉ ላይ እንዲሁም በሕዝቡ ላይ ይረጨዋል፡፡ ሂጾጵ ለመርጨት ሥርዓት ጥቅም ላይ የሚውል እፅዋት