am_tn/heb/07/04.md

293 B

ዕብራውያን 7፡4-6

የክህነት አገልግሎት የተሰጣቸው ከሌዊ ወገን አማራጭ ትርጉም: "ካህናት የሚሆኑት ከሌዊ ወገን የሆኑት ናቸው፡፡" የሌዊ ወገን የሆኑት ሁሉ ግን ካህናት አይሆኑም፡፡